Sunday, 08 July 2018 00:00

84ኛው ጦቢያ ግጥም በጃዝ ረቡዕ ይካሄዳል

Written by  ናፍቆት ዮሴፍ
Rate this item
(0 votes)

 84ኛው ዙር ጦቢያ ግጥም በጃዝ፣ የፊታችን ረቡዕ ከቀኑ 11፡30 ጀምሮ በራስ ሆቴል ይካሄዳል፡፡
በፕሮግራሙ ላይ ረ/ፕሮፌሰር አበባው አያሌው ገጣሚና ጋዜጠኛ ነቢይ መኮንን፣ ውድአላት ገዳሙ፣ ኤፍሬም ስዩም፣ መንግስቱ ዘገዬና መርዕድ ተስፋዬ ሥራዎቻቸውን የሚያቀርቡ ሲሆን፤ አርቲስት ፍቃዱ ከበደ አጭር ተውኔት ለታዳሚው እንደሚያቀርብም ታውቋል፡፡

Read 5352 times