በገጣሚ ዘካሪያስ ገ/ሚካኤል የተፃፉ 90 ያህል ግጥሞችን ያካተተው “እግዜርና ጥበቡ” የተሰኘ የግጥም መድበል ሰሞኑን ለንባብ በቃ፡፡ ገጣሚ ዘካሪያስ በግጥሞቹ ማህበራዊ፣ ፖለቲካዊና ፍልስፍና ነክ ሀሳቦችን ዳስሷል፡፡ መጽሐፉ በቅርቡ የተመረቀ ሲሆን በ90 ገፆች ተቀንብቦ፣ በ50 ብርና በ20 ዶላር ለገበያ ቀርቧል፡፡
Saturday, 03 November 2018 15:59
“እግዜርና ጥበቡ” የግጥሙ መድበል ለንባብ በቃ
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና