ፖለቲካ በፈገግታ
“ዓለማቀፍ ሚዲያዎች የታጣቂውን ቡድን አጀንዳ በማራመድ በትግራይን ያለውን ሁኔታ ያባብሱታል አያቃልሉትም” ኡጋንዳዊው ጋዜጠኛ ኩንጉ አል-ማሃዲ አዳም ከትናንት በስቲያ ሃሙስ በድረ ገፅ ባሰፈረው ፅሁፉ፤ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች የታጣቂውን ህውሃት ቡድን አጀንዳ በማራመድ በትግራይ ያለውን ሁኔታ ያባብሱታል እንጂ አያቃልሉትም ሲል ክፉኛ ተችቷል።…
Read 1728 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
እኔ በግሌ “ፕራንክ” የሚሉት ነገር ብዙም አያዝናናኝም፡፡ ሰውን መሸወድ፣ ማጃጃል፣ማታለል፣ ማደናገር፣ ማስደንገጥ ወዘተ… ልዩ ጥበብ ወይም ችሎታ አይጠይቅም፡፡ ድፍረት ብቻ ነው የሚፈልገው፡፡ እንደውም ፕራንክ አንዳንዴ ከ”አፕሪል ዘ ፉል” ጋር ይመሳሰልብኛል፡፡ በእርግጥ “አፕሪል ዘ ፉል” በዓመት አንዴ ነው የሚመጣው፡፡ በነገራችን ላይ…
Read 1892 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
የቀድሞው የሰማያዊ ፓርቲ መሪ ኢንጅነር ይልቃል ጌትነት በብዙዎች ዘንድ በአወዛጋቢነታቸው ነው የሚታወቁት ብል አልተሳሳትኩም፡፡ ከሰማያዊ ፓርቲ ሊቀ-መንበርነታቸው የለቀቁት በሰላምና በፍቅር አይደለም፡፡ እንደተለመደው በውስጥ አመራር መካከል በተፈጠረ ውዝግብ ሲናጡ ቆይተው “መፈንቅለ ፓርቲ” በሚመስል ሁኔታ ነው ከመሪነታቸው የወረዱት፡፡ ከዚያ በኋላ የካበተ ልምዳቸውን…
Read 1894 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
“የአንዳንዶች ሞት እንደ ኮላተራል ዳሜጅ ይቆጠራል” በዚች ዓለማችን ላይ የሰው ልጆች ሁሉ እኩል ዋጋ አላቸው የሚል ሰው ካለ፣ እኔ ፈጽሞ አልስማማም። ጥቂቶች እጅግ ይከበራሉ፤ የሚሰጣቸውም ግምት የላቀ ነው። አያሌዎቹ ግን ከእነ መፈጠራቸውም የሚያስታውሳቸው የለም - ማንም ከሰው ተርታ አይቆጥራቸውም።ይህን የምለው…
Read 3209 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
• ተቃዋሚዎች ከምርጫው እንዳይወጡ ተማጽነዋል • የማኒፌስቶ ድርሰት የሚጽፉ ፓርቲዎች አሉ ተብሏል • ለ"ተረኝነት" አቀንቃኞች ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋል በኮሮና ሳቢያ መራዘሙን ተከትሎ፣ ፓርቲዎችን ያወዛገበው 6ኛው አገራዊ ምርጫ፤ እነሆ በግንቦት ወር መጨረሻ ላይ ሊካሄድ ቀን ተቆርጦለታል - በወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ በሚመራው ብሔራዊ…
Read 2918 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ- “ለድጋፍ ወጥቶ ማውገዝ”! ሰሞኑን በኦሮሚያ የተለያዩ ከተሞችና አካባቢዎች ለጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ድጋፍ ለመስጠት የተደረጉት ሰልፎች አጃኢብ ያሰኛሉ። (ግራ የሚያጋቡም አልጠፉም!) በተለይ በአንዳንድ ከተሞች የወጣው ህዝብ ህልቆ መሳፍርት የለውም። (ማን ነበር “ዐቢይ በኦሮሚያ ድጋፍ የለውም” ያለው?!) የሰሞኑን…
Read 2611 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ