ህብረተሰብ
ሆድ ከሀገር ይሠፋል ይባላል፡፡ እንደ ምሳሌያዊ አነጋገር ነበር የማየው፡፡ ምሳሌ ሳይሆን የእውነት ሆድ ከሀገር መስፋቱን በአይኔ ተመለከትኩ፡፡ እናም አመንኩ። በጣም ጥጋብ ከማይችል ማህበረሰብ ነው የወጣሁት፡፡ በቀላሉ ከሚጠግብና በትእግስት ረሀቡን ከሚችል ህዝብ ነው የተገኘሁት፡፡ አንድ ኪሎ ሥጋ የሚጨርስ ሰው አላጋጠመኝም፡፡ “ለጉራ…
Read 2628 times
Published in
ህብረተሰብ
በምዕራባውያን አገራት ታዳጊ ህፃናት የለየላቸው ነፍሰ ገዳዮች እየሆኑ ነው“አባቴና እንጀራ እናቴ ለኔ ምግብ፣ ልብስና ትምህርት ከመጨነቅ ይልቅ የሚረብሻቸው የራሳቸው ትንሽ ምቾት መውገርገር ነበር፡፡ የትምህርቱ ነገር አልሆነልኝም፡፡ ያለሁበትን ክፍል ደግሜ ወድቄያለሁ፡፡ ‘ለምን ወደቅህ?’ ብሎ የጠየቀኝ አልነበረም፡፡ ብዙ ጊዜ አባቴ ለምን እንደወለደኝ…
Read 7167 times
Published in
ህብረተሰብ
በፋሲል ጣሰው ታደሰ፤ ከዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ ኢኮኖሚክስ ትምርት ክፍል 1. መግቢያ ይህ መጣጥፍ “ጳጉሜ ስድስት” ሥለየትኛው ዘመን መቁጠሪያ ነው የሚናገረው? በሚል ርዕስ በአቶ ሰሎሞን አበበ ቸኮል ተፅፎ ጥቅምት 23, 2006 ዓ.ም በአዲስ አድማሰ ህብረተሰብ አምድ ስር ለቀረበው ተቃውሞ ማፍረሻ የቀረበ ነው፡፡…
Read 7270 times
Published in
ህብረተሰብ
“When there is ego I go” ትላለች አንዲት ገፀ - ባህርይ፤ ስያሜያቸውን ለማስታወስ ከሚያዳግቱኝ ብዙ የአሜሪካ ስሪት ፊልሞች በአንዱ ላይ፡፡ ከዚህች አረፍተ ነገር ውጭ ሌላው የፊልሙ ጭብጥ ትዝ እንዲለኝ ስለማልሻ ትዝ አላለኝም፡፡ “ego” የሚለውን ቃል በአማርኛ ተመጣጣኝ ፍቺ አላገኘሁለትም፡፡ ምናልባትም…
Read 3210 times
Published in
ህብረተሰብ
ምንም ነገር የማይሞቀው ምንም ነገር የማይበርደው ሰው መሆን አማረኝ፡፡ ወሬ የሙቀት እና የቅዝቃዜ ምንጭ የሆነበት ማህበረሰብ ውስጥ ሆኜ በሰው ሰራሽ አደጋ እየተጠቃሁ በመቸገሬ ምክንያት ነው፡፡ በወሬ በኩል የፌስ ቡክ ማህበረሰብን የሚያክል የለም፡፡ በወሬ የተገነባ ማህበረሰብ በወሬ ይፈርሳል፡፡ ፌስ ቡክ መተዳደሪያ…
Read 5527 times
Published in
ህብረተሰብ
በእስልምና ውስጥ በከፍተኛ ድምቀት የሚከበሩ ሁለት ኢዶች (በአሎች) አሉ፡፡ የመጀመሪያው የረመዳን ፆምን ማብቃት የሚያበስረው ኢድ - አልፈጥር ሲሆን፣ ሁለተኛው ደሞ ከሁለት ወራት በኋላ የሐጂ ስነ - ስርዓትን ተከትሎ የሚመጣው ኢድ - አልአድሓ (የእርድ በዓል ነው፡፡ ረመዳን ተጠናቆ የምናከብረው በዓል ኢድ…
Read 8844 times
Published in
ህብረተሰብ