ላንተና ላንቺ
ዶ/ር ጎበና ጤኖ ከአሰላ አርሲ ዩኒቨርሲቲ የጽንስና ማህጸን ሕክምና እስፔሻሊስት ናቸው፡፡ ዶ/ር ጎበና ጤኖ የተመለከቱት ተፈጥሮ ለሚጸነሰው ልጅ ምን ምቹ ሁኔታን እንደዳስቀመጠ እና በዚህም ምክንያት የተረገዘው ልጅ በሰላም ሊወለድ እንደሚችል ነው፡፡ ዶ/ር ጎበና በኢትዮያ የጽንስ ማህጸን ሐኪሞች ማህር 31ኛ አመታዊ…
Read 618 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር 31ኛውን አመታዊ ጉባኤ ባካሄደበት ወቅት ከተለያዩ አካባቢዎች የመጡ የህክምና ባለሙያዎች የተለያዩ የምርምር ውጤቶችን አቅ ርበው ነበር፡፡ የምርምር ውጤቶቹም የእናቶችንና ጨቅላ ህጻናቱን ሁኔታ የፈተሹበት መን ገድ ነበር፡፡ ከቀረቡት ጥናቶችም መካከል ሴቶች በቀዶ ሕክምና ሲወልዱ አስቀድሞ ብልታ…
Read 700 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ከሩቅ ሲታይ አረንጓዴነቱ በሚስበው ሲጠጉት ግን የመንደሩ የቆሻሻ መጣያ ገንዳ በሚመስለው እና ጠረኑ በማያስጠጋው የደን ክምችት ውስጥ እትዬ ጥላነሽ እያቃሰቱ ገቡ። በህመማቸው ላይ ድካም የጨመረችባቸው ለአይናቸው እንግዳ የሆነችው ልጅ ረዘም ካለ ዛፍ ስር ገመድ ይዛ ቆማ ከቅርንጫፎቹ ጋር ተፋጣለች። እትዬ…
Read 890 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በወሊድ ወቅት ስለሚፈጠር ፊስቱላ ምንነት እና ለመዳን(ለማገገም) ስለሚወስደው የጊዜ እርዝማኔ በቀደመ እትም ለንባብ በቅቷል። በሀምሊን የፊስቱላ ሆስፒታል የተደረገ ጥናታዊ ፅሁፍ እንዲሁም በቀደመ እትም የቀረበ ታሪክ ቀጣይ ክፍል በዚህ እትም ለንባብ ቀርቧል።(ክፍል ሁለት)......እትዬ ጥላነሽ ከገቡበት ሰመመን ነቅተው አይኖቻቸውን ሲገልጡ የለመዱት የሳር…
Read 665 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ከአንድ አነስተኛ መንደር አጠገብ ከፀሀይ፣ ዝናብ፣ ወንጀል እና ከእራስ ለመሸሸግ ሰዎች የሚጠጉት የደን ክምችት ይገኛል። ከደኑ ትይዩ ከአንድ ሰው በላይ በማታስጠልል ጎጆ ውስጥ እትዬ ጥላነሽ ተጠልለው ይኖራሉ። ለነገሩ ሌላ ሰው ላስጠልል ቢሉስ አይደለም ቤታቸውን የአከባቢውን ጠረን ማን ደፍሮ ይሞክረዋል። እትዬ…
Read 633 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ይህ የላንቺና ላንተ አምድ አላማዎች አሉት፡፡ . ሰዎች በስነተዋልዶ ጤና ዙሪያ ሕመም እንዳይገጥማቸው አስቀድሞውኑ እንዲጠነቀቁ ለማድረግ የተለያዩ መረጃዎችን መስጠት፤. የጤና መታወክ ከገጠመ ወደ ጤና ተቋም በመሄድ የደረሰባቸውን እክል በተገቢው አስረድተው አገልግሎቱን ለማግኘት መሞከር እንዳለባቸው ማሳየት፤. ባጠቃላይም የጤና ተቋማትም የት እንደሚገኙ…
Read 912 times
Published in
ላንተና ላንቺ