Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Print this page
Saturday, 24 September 2011 10:06

አዲስ የጉራጊኛ አልበም ገበያ ላይ ዋለ

Written by 
Rate this item
(22 votes)

በታዋቂው የጉራጊኛ ዜማ ድምፃዊ ደሳለኝ መርሻ የተዜመና ሒታኒያ የተሰኘ አዲስ አልበም ገበያ ላይ ዋለ፡፡
በጉራጌው ማህበረሰብ ባህል፣ የአኗኗር ዘዴ፤ የመስቀልና የአረፋ በዓል አከባበር ላይ መሠረት አድርጐ የተሰራው ይኸው አዲስ አልበም፤ በያዝነው ሳምንት በማሬ ሙዚቃ ቤት አሳታሚነት ገበያ ላይ ውሏል፡፡ አዲሱ አልበም ለድምፃዊው 5ኛ አልበሙ ሲሆን ሐታኒያ የሚለው የጉራጊኛ ቃል ፍቺው እርሷ ነች የሚል እንደሆነ ድምፃዊው ለአዲስ አድማስ ገልጿል፡፡

Read 7267 times

Latest from