Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Saturday, 01 October 2011 12:10

ከጥር በፊት 28 አልበሞች ይለቀቃሉ

Written by 
Rate this item
(0 votes)

በቢልቦርድ የምርጥ አልበሞች ደረጃ ሰንጠረዥን ከለቀቀ ሁለት ሳምንቱ የሆነው የሌዲ አንትቤለም ..ኦውን ዘ ናይት.. አዲስ አልበም በምርጥ 200 አልበሞች ደረጃ መሪነቱን እንደያዘ ተገለፀ፡፡ በዓለም ዙሪያ 10 ሚሊዮን ቅጂ በመቸብቸብ የዓመቱን ከፍተኛ የአልበም ሽያጭ ያስመዘገበው የአዴሌ ..21.. አልበም ሁለተኛ ሲሆን ሰሞኑን 29 ዓመቱን የያዘው ሊል ዋይኔ የሰራው ..ዘ ካርተር 5.. ሦስተኛ ደረጃ ላይ ይገኛል፡፡

በተለያዩ ምክንያቶች ከሙዚቃ ገበያ ርቀው የቆዩት ታላላቅ ሙዚቀኞች የፈረንጆች አዲስ ዓመት (2012) ከመግባቱ በፊት በአዳዲስ አልበሞቻቸው ገበያውን እንደሚያጥለቀልቁ ኤምቲቪ አስታወቀ፡፡ ከአዲሱ የፈረንጆች ዓመት በፊት ባሉት ዋዜማ ወራት ከ28 በላይ አዳዲስ የሙዚቃ አልበሞች በገበያ ላይ እንደሚውሉ የገለፀው ኤምቲቪ፤ ከሚጠበቁ
አልበሞች አር ኬሊ፣ ኬሪ ክላርክሰን፤ ድሬክ፤ ሜሪ ጄ ብሌጅ፣ ብራያን አዳምስ፣ ሱዛን ቦይል ፤ ዩ2፤ ሪሃና፤ የብላክ አይድ ፒስ አዳዲስ ስራዎች እንደሚገኙበት ጠቁሟል፡፡ ብዙ ዘፋኞች በአንድ አልበም በአማካይ 300ሺ ቅጂ ብቻ መሸጣቸው ከገበያ አርቋቸው መቆየቱንም ዘገባው  xKlÖ ገልል፡፡

 

Read 4359 times Last modified on Saturday, 01 October 2011 12:14