Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Print this page
Saturday, 08 October 2011 10:15

አላቲኖስ “ የግሩም ኤርምያስ አተዋወን” ላይ ጥናት ያቀርባል

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

በፊልም ጥበብ ዙርያ ላለፉት አምስት አመታት ባለሙያዎችን ልምድ ሲያቀሳስም የቆየው አላቲኖስ የፊልም ሰሪዎች ማህበር፤ “የተዋናይ ግሩም ኤርምያስ የአተዋወን ብልሃት” የሚል የጥናት ወረቀት ሊያቀርብ ነው፡፡ የጥናት ወረቀቱ የሚቀርበው በሩስያ የሳይንስና የባህል ማእከል ፑሽኪን አዳራሽ በመጪው ሐሙስ ከቀኑ 11 ሰዓት ነው፡፡ ይህ በዚህ እንዳለ አንጋፋው የኢትዮጵያ የፊልም ባለሙያ ሚሼል ፓፓታኪስ ከትናንት ወዲያ ምሽት በፑሽኪን አዳራሽ ልምዳቸውን አጋርተዋል፡፡

Read 4477 times

Latest from