Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Saturday, 15 October 2011 12:18

ዶስትየቭስኪ ይዘከራል

Written by 
Rate this item
(0 votes)

የታላቁ ሩስያዊ ፀሐፊ ፊዮዶር ዶስትየቭስኪ 190ኛ ዓመት ልደት በተያዩ ሥነጽሑፋዊ ዝግጅቶች እንደሚከበር አዲስ አበባ የሚገኘው የሩስያ የሳይንስና ባህል ማዕከል አስታወቀ፡፡ በመጪው ሐሙስ ከቀኑ 11 ሰዓት በማዕከሉ አዳራሽ ከሚቀርቡት ዝግጅቶች ሌላ የዶስትየቭስኪ መፃሕፍት አውደርእይ እና ሳሞቫር የሩስያ ባህላዊ ሻይ አፈላል ሥነስርዓት ለታዳሚዎቹ ይቀርባል፡፡  
ዶስትየቭስኪ “ወንጀል እና ቅጣት” |የስርቻው መጣጥፍ´ በሚል ወደ አማርኛ በተተረጐሙት የረiም ልቦለድ ሥራዎቹ በይበልጥ በአማርኛ አንባቢዎች ዘንድ ይታወቃል፡፡

Read 4040 times Last modified on Saturday, 15 October 2011 12:19