Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Saturday, 22 October 2011 11:49

“ትኩሰለ” እየተደመጠ ነው ሃይሉ ፈረጃና ሄለን በርሄ በውጭ ሀገራት ኮንሰርት ያቀርባሉ

Written by 
Rate this item
(0 votes)

ባለፈው ወር አጋማሽ የወጣው የታዋቂው ጉራጊኛ ድምፃዊ ኃይሉ ፈረጃ “ትኩሰለ” አዲስ አልበም በአንደኝነት እየተደመጠ መሆኑን ድምፃዊዉ ገለፀ፡፡ ድምፃዊው የሙዚቃ ቤት ምንጮችን ጠቅሶ እንደነገረን አዲሱ አልበም ዘንድሮ ከወጡ ዘጠኝ የጉራጊኛ አልበሞች በሽያጭና በመደመጥ እየመራ ነው፡፡ ግጥምና ዜማውን ራሱ ኃይሉ ፈረጃ በሰራው እና አስር ዘፈኖች በያዘው አልበም መሃመድ ኑርሁሴን፣ ከድር ሁሴን፣ አሸናፊ ከበደ፣ እድሪስና ዘሪሁን በሙዚቃኝነት ተሳትፈውበታል፡፡ ኃይሉ ፈረጃ ለካሁን ቀደም “ቃሳ ቃሳ” በሚለው አልበሙ ይታወቃል፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ ድምፃዊ ሃይሉ ፈረጃ እና ድምፃዊት ሄለን በርሄ በቅርቡ በውጭ ሀገራት የሙዚቃ ድግስ በአዲካ አማካኝነት ሊያቀርቡ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል፡፡

Read 3841 times