Print this page
Saturday, 09 February 2013 12:42

አንድ የግጥም መፅሐፍ በስድስት ሺህ ብር ጨረታ ተሸጠ

Written by 
Rate this item
(2 votes)

የኢትዮጵያ ደራስያን ማህበር ጐንደር ቅርንጫፍ ባለፈው ሳምንት አርብ መፅሐፍ ሲያስመርቅ የቀረበ አንድ የግጥም መፅሐፍ በስድስት ሺህ ብር ተጫርቶ ተሸጠ፡፡ “አፈርሳታ” የተሰኘው ይኸው መፅሐፍ በጐንደር ከተማ ሲመረቅ ጨረታውን አሸንፎ የገዛው ቅዱስ ጊዮርጊስ ቢራ ነው፡፡ “አፈርሳታ” በከተማዋ ኗሪ ወጣት በሪሁን አሰፋ የተገጠሙ ማህበራዊ ጉዳዮችን ያካተተ የግጥም መፅሐፍ ነው፡፡

Read 4249 times
Administrator

Latest from Administrator