Print this page
Sunday, 03 March 2013 08:39

አርቲስቶች ለግብር ሰናይ ድርጅት ገቢ ይጓዛሉ

Written by 
Rate this item
(0 votes)

በተለያዩ የኪነጥበባት ዘርፎች የተሰማሩ አርቲስቶች ለ “መቄደንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል” ገቢ ማሰባሰቢያ ነገ በዘጠኝ ሰዓት የእግር ጉዞ እንደሚያደርጉ ተገለፀ፡፡ በዝግጅቱ ላይ ከአርቲስቶች በተጨማሪ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ አርበኞች እና ሰላሳ ሺህ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች የእግር ጉዞው በሚጀመርበት የኤግዚብሽን ማዕከል ይገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡
መቄዶንያ ኮተቤ አካባቢ በሚገኘው መጠለያው 150 አረጋውያንና የአእምሮ ህሙማንን ያለምንም የውጪ የገንዘብ ድጋፍ የሚረዳ ድርጅት ነው፡፡

Read 2917 times
Administrator

Latest from Administrator