በኩራት ፒክቸርስ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በዳይሬክተር ይድነቃቸው ሹመቴ ተጽፎ የተዘጋጀ “ኒሻን” የተሰኘ ፊልም ማቅረቡን አስታወቀ፡፡ ተሠርቶ ለማጠናቀቅ አንድ ዓመት የፈጀው የ104 ደቂቃ ፊልም የሚመረቀው እሁድ ግንቦት 4 በአዲስ አበባ በሚገኙ የግል ሲኒማ ቤቶች ነው፡፡ በልብ ሰቀላ ድራማ ፊልሙ ላይ ብርትኳን በፍቃዱ፣ ፈለቀ አበበ፣ ቴዎድሮስ ስፍራዬ፣ አለባቸው መኮንን፣ አላዛር ሳሙኤል፣ ተዘራ ለማ እና ሌሎችም ተውነዋል፡፡ ይድነቃቸው ሹመቴ ካሁን ቀደም “ስርየት” የተሰኘ ፊልም ዳይሬክት ማድረጉ ይታወቃል፡፡
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Latest from Administrator
- የእስራኤል እና የኢራን ፍጥጫ
- Insights on Israel's Response: Interview with Mr. Tomer Bar-Lavi, Chargé d’Affaires at the Embassy of Israel to Ethiopia
- Barr, a vocal Trump critic, says he will ‘support the Republican ticket’ in November
- Iran president warns of ‘massive’ response if Israel launches ‘tiniest invasion’
- "አልሞቷል" ፊልም ዛሬ በዓለም ሲኒማ ይመረቃል