Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Saturday, 12 November 2011 08:23

የ”ጤዛ” ፎክሎር ለውይይት ይቀርባል

Written by 
Rate this item
(0 votes)

የፕሮፌሰር ኃይሌ ገሪማ ፊልም የሆነው “ጤዛ” ታሪክ እና ፎክለር በአላቲኖስ የፊልም ሰሪዎች ማህበር ለውይይት ይቀርባል፡፡ “የፊልም አተራረክና የኢትዮጵያ ፎክሎር በጤዛ” ፊልም የሚለውን ውይይት በመጪው ሐሙስ አመሻሽ ላይ ፒያሳ በሚገኘው ፑሽኪን አዳራሽ በመገኘት የሚመሩት የትያትር ምሩቅ የሆኑት የፊልም ባለሙያ ንጉሡ ጌታቸው ናቸው፡፡

Read 3096 times