ነዋሪነታቸውን አሜሪካ ባደረጉት ኢትዮጵያዊው ሃኪም ዶክተር አሸናፊ ዋቅቶላ የተደረሰው “የብርካቱን መአዛ” እንጎቻ ልብወለድ (ኖቬላ) መጽሐፍ ከትናንት ወዲያ በኢትዮጵያ ሆቴል ተመረቀ፡፡ ልቦለድ መጽሐፉ አሜሪካ በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ማህበራዊ፣ ምጣኔ ሀብታዊ እና ፖለቲካዊ ጉዳዮችን ይዳስሳል፡፡
ነዋሪነታቸውን አሜሪካ ባደረጉት ኢትዮጵያዊው ሃኪም ዶክተር አሸናፊ ዋቅቶላ የተደረሰው “የብርካቱን መአዛ” እንጎቻ ልብወለድ (ኖቬላ) መጽሐፍ ከትናንት ወዲያ በኢትዮጵያ ሆቴል ተመረቀ፡፡ ልቦለድ መጽሐፉ አሜሪካ በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ማህበራዊ፣ ምጣኔ ሀብታዊ እና ፖለቲካዊ ጉዳዮችን ይዳስሳል፡፡