Saturday, 22 June 2013 12:13

“ፍኖተ ቃየል” የፖለቲካ መፅሃፍ ለንባብ በቃ

Written by 
Rate this item
(0 votes)

በአስራት አብርሃም የተሰናዳውና “ፍኖተ ቃየል” በሚል ርእስ “የኢትዮጵያን ፖለቲካ ሽርፍራፊ ገፆች” የሚያሳየው መጽሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ 199 ገፅ ያለው መጽሐፍ የተቃዋሚ ኃይሎችን አሰላለፍ፣ የርእዮተዓለማዊ ትግልን፣ ሕወሓትንና ሌሎችን የተመለከቱ ርእሰ ጉዳዮች አካቷል፡፡ የመጽሐፉ መሸጫ ዋጋ 45 ብር ነው፡፡ አዘጋጁ አቶ አስራት ካሁን ቀደም “መለስ እና ግብፅ”፣ “ከአገር በስተጀርባ” እና “ጎበዝ ተማሪ የመሆን ምስጢር” በተሰኙ መጻሕፍቶቻቸው ይታወቃሉ፡፡

Read 1992 times