ብሉ ኦሽንና ናይት ክለብ በመሪ ሲኤምሲ አካባቢ ተከፈተ፡፡ ክለብ ቪ አይ ፒ ሰርቪስ ያለው መስተንግዶ ጋር የሚሰጥ ከ 70 በላይ ለሰራተኞች እድል እንደፈጠረ በተመጣጣኝ አገልግሎት የተለያዩ ባህላዊና የውጪ አገር ምግቦች ያቀርባል በተለይ አርብና ቅዳሜ በዲጄ ሳሚ ይቀርባል፡፡ ብሉ ኦሽን ናይት ክለብ በዘመናዊ የመብራት እና የድምጽ ቴክኖሎጂ የተዋቀረ በውስጥና የውጭ መስተንግዶ በመስጠት ከሌሎች ናይት ክለቦች በተለይ መልኩ አገልግሎት እንደሚሰጥ ሰኔ 15ቀን 2005 ዓ.ም በተመረቀበት ጊዜ ተገልጿል፡፡