Saturday, 06 July 2013 11:32

የይስማዕከ ወርቁ፣ “ክቡር ድንጋይ” ልቦለድ ለገበያ ቀረበ

Written by 
Rate this item
(25 votes)

በየዓመቱ አዳዲስ የሥነ ጽሑፍ ሥራዎቹን የሚያስነብበን ታዋቂው ወጣት ደራሲ ይስማዕከ ወርቁ፣ ዘንድሮም “ክቡር ድንጋይ” የተሰኘ ረጅም ልቦለድ ለንባብ አቀረበ፡፡ ባለ 200 ገፁ መጽሐፍ ለገበያ የቀረበው በ45 ብር ነው፡፡ ደራሲው ከዚህ ቀደም በ100ሺ ቅጂዎች የተቸበቸበለትን ዴርቶጋዳን ጨምሮ ራማቶሐራና ተከርቸም ሌሎች የረዥም ልቦለድ ሥራዎች ለንባብ ያቀረበ ሲሆን፤ በግጥም መድበሎቹም ዝናን ማትረፉ ይታወቃል፡፡

Read 8653 times