Print this page
Saturday, 27 July 2013 13:30

አቶ አሰፋ አቢዩ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ሆነው ተሾሙ

Written by 
Rate this item
(6 votes)

የደቡብ ክልል ፀጥታና አስተዳደር ቢሮ ሃላፊ የነበሩት አቶ አሰፋ አቢዩ፤ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ሆነው እንደተሾሙና ሰሞኑን ከሠራተኞች ጋር ተዋውቀው ስራ እንደጀመሩ ተገለፀ፡፡የትራንስፖርት ሚኒስትር ሆነው የተሾሙትን የቀድሞ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ወርቅነህ ገበየሁን በመተካት ነው አቶ አሰፋ ሃላፊነቱ የተሰጣቸው፡፡ በክልልና በፌደራል መንግስት በተለያዩ የሃላፊነት ደረጃዎች ሲሰሩ የቆዩት አቶ አሰፋ አቢዩ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ሁለት የመጀመሪያ ድግሪና የማስተርስ ድግሪ እንዳላቸው ለማወቅ ተችሏል፡

Read 19159 times
Administrator

Latest from Administrator