Saturday, 24 August 2013 11:14

“ላማ ሰበቅታኒ” ለንባብ በቃ

Written by 
Rate this item
(0 votes)

በፀሐፌ ተውኔት ውድነህ ክፍሌ የተደረሰው “ላማ ሰበቅታኒ” የረዥም ልቦለድ መጽሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ “Fantasy” የተሰኘውን የአፃፃፍ ስልት ተከትሎ የተጻፈው መጽሐፍ 174 ገፆች ያሉት ሲሆን የታተመው በ”እማይ ፕሪንተርስ” ነው፡፡ የመጽሐፉ ዋጋ 40 ብር ከ50 ሣንቲም ነው፡፡
ደራሲ ውድነህ ክፍሌ “የቼዝ አለም”፣ “ባቢሎን በሳሎን” ፣ “የታፈነ ጩኸት” እና በሌሎችም ተውኔቶቹ የሚታወቅ ሲሆን ከዓለም አቀፍ አዕምሮአዊ ንብረት ጽሕፈት ቤት የ2000 ዓ.ም “ምርጥ የትያትር ደራሲ” ተብሎ መሸለሙም አይዘነጋም፡፡

Read 1429 times