Print this page
Saturday, 24 August 2013 11:12

8ኛው የበደሌ ስፔሻል የኢትዮጵያ ኢንተርናሽናል ፊልም ፌስቲቫል በባህዳር

Written by 
Rate this item
(0 votes)

ስምንተኛው የበደሌ ስፔሻል “የኢትዮጵያ ኢንተርናሽናል ፊልም ፌስቲቫል በህዳር 2006 ዓ.ም እንደሚካሄድ ሊንኬጅ ማስታወቂያ ህትመትና ፕሮሞሽን አስታወቀ፡፡ ከህዳር 16 እስከ ህዳር 23 የሚካሄደው ዓለም አቀፍ የፊልም ፌስቲቫል፣ “አፍሪካዊያን የራሳቸውን ታሪክ እስኪናገሩ የቅኝ አገዛዝ ታሪክ ቅኝ ገዢዎችን ያደምቃል” በሚል መሪ ቃል የሚካሄድ ሲሆን 70 ያህል ዶክመንተሪ፣አጭር፣ፊቸር እና አኒሜሽን ፊልሞች ይቀርቡበታል፡፡ “African panorama” “Cinema Landmarks” “Contemporary Cnema”, “Regional /Ethiopia Focus” እና “Community Focus” የተሰኙ ፊልሞች የሚቀርቡበት ፌስቲቫል፣ ሽልማቶችም ይኖሩታል ተብሏል፡፡

Read 1482 times
Administrator

Latest from Administrator