በዘመድኩን አበራ ተደርሶ የታተመው “የምስጢሩ ጦስ” የተሰኘ ረዥም ልብወለድ መፅሃፍ ሰሞኑን ለገበያ ቀረበ፡፡
183 ገፆች ያሉት መፅሃፉ፤ “ቅድመ ታሪክ” በሚል ጀምሮ “ድህረ ታሪክ” በሚል የሚጠናቀቅ ሲሆን ዋጋው 46 ብር ነው፡፡ “የቺቺኒያ ምስጢራዊ ሌሊቶች” የሚል ሥራ ያስነበበው ደራሲው “ግዮናዊት” የሚል ቀጣይ ስራ እንዳለው በመፅሃፉ ላይ ጠቁሟል፡፡
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና