Saturday, 21 September 2013 11:23

“የአማርኛ ፊደልን ስለማሻሻል” ውይይት ይካሄዳል

Written by 
Rate this item
(0 votes)

“የአማርኛ ፊደልን ስለማሻሻል” በሚል ርእስ ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ ለሦስት ሰዓታት የሚዘልቅ ውይይት በብሔራዊ ቤተመፃሕፍት አዳራሽ እንደሚያካሂድ ሚዩዚክ ሜይዴይ አስታወቀ። ከአሁን ቀደም በርእስ ጉዳዩ ላይ ጥናታዊ ጽሑፍ ያቀረቡት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ምሁር ዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ፣ የመነሻ ሀሳብ በማቅረብ ውይይቱን ይመሩታል ተብሏል፡፡

Read 1703 times