ማህበራዊ ድረገፅ የሆነውን ፌስቡክን አስመልክቶ በአማርኛ ፊልም ተሰራ፡፡ “ከባቢሎን ማዶ” እና “ዜማ ሕይወት” በተሰኙ ፊልሞቹ የሚታወቀው ኤርምያስ ፋንታሁን “ፌስቡክ” በሚል ርእስ የሠራው ፊልም አንድ ወጣት ፍቅረኛውን ችላ ብሎ ፌስቡክ ሲያሳድድ የሚያሳይ ነው፡፡
ዘነቡ ገሠሠ፣ ሔለን ቸርነትና ግርማ ታደሰ የሚተውኑበት ፊልም በሚቀጥለው ወር ይመረቃል፡፡
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና