Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Print this page
Saturday, 26 November 2011 09:08

ሩስያውያን ፎቶ አንሺዎች በአዲስ አበባ ሥራዎቻቸውን አቀረቡ

Written by 
Rate this item
(0 votes)

ሁለት ሩስያውያን ፎቶ አንሺዎች የፎቶግራፍ ሥራዎቻቸውን በአዲስ አበባ አቀረቡ፡፡ በፑሽኪን አዳራሽ ባለፈው ረቡዕ የተከፈተው የሩስያውያኑ ፎቶግራፍ አውደርእይ ለአስር ቀናት የሚቆይ ሲሆን የሞስኮን የአሁን ገፅታ፣ የሩስያ ብሔራዊ ፓርኮችን የሚያሳዩ እና የተለያዩ ሕዝቦችን ፈገግታ የሚያሳዩ 150 ፎቶግራፎች ቀርበውበታል፡፡ ዶር.ቫሲሊ ክሊሞቭ እና ቦሪስ ቫርሸኒን የተባሉት እነዚሁ ሩስያውያን አፍሪካ አህጉር ላይ በጋራ አውደርእይ ሲያቀርቡ የመጀመርያቸው ሲሆን በኢትዮጵያ ለአንድ ወር በመቆየት ተዘዋውረው ፎቶግራፍ እንደሚያነሱ እና በማዕከሉ ጋባዥነት ወደ ኢትዮጵያ እንደመጡ ማወቅ ተችሏል፡፡

Read 2856 times Last modified on Saturday, 26 November 2011 09:10

Latest from