የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬስ፤ በዶክተር ዮናስ አድማሱ አርታዒነት አምና ለንባብ ያበቃው “የዮፍታሄ ህይወትና ስራ” ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት በብሄራዊ ቤተመጻሕፍት ውይይት እንደሚደረግበት ሚዩዚክ ሜይዴይ አስታወቀ።
ውይይቱን የሚመሩት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የትያትር መምህር የሆኑት አቶ አሰፋ ወርቁ ናቸው፡፡
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬስ፤ በዶክተር ዮናስ አድማሱ አርታዒነት አምና ለንባብ ያበቃው “የዮፍታሄ ህይወትና ስራ” ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት በብሄራዊ ቤተመጻሕፍት ውይይት እንደሚደረግበት ሚዩዚክ ሜይዴይ አስታወቀ።
ውይይቱን የሚመሩት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የትያትር መምህር የሆኑት አቶ አሰፋ ወርቁ ናቸው፡፡