በኢምፐርቴክ ኢትዮጵያ ቢዝነስ ሶሳይቲ የተዘጋጀውና ዶክተር ወሮታው በዛብህ እና ጋዜጠኛና ደራሲ ብርሃኑ ሰሙ ያጠናቀሩት “የብልጽግና ቁልፍ ቁጥር 5” መጽሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ በኢንተርፕረነርሺፕ መበልፀግ እንደሚቻል የሚያሳየው ባለ 180 ገጽ መጽሐፍ 35 ብር እየተሸጠ ይገኛል፡፡
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በኢምፐርቴክ ኢትዮጵያ ቢዝነስ ሶሳይቲ የተዘጋጀውና ዶክተር ወሮታው በዛብህ እና ጋዜጠኛና ደራሲ ብርሃኑ ሰሙ ያጠናቀሩት “የብልጽግና ቁልፍ ቁጥር 5” መጽሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ በኢንተርፕረነርሺፕ መበልፀግ እንደሚቻል የሚያሳየው ባለ 180 ገጽ መጽሐፍ 35 ብር እየተሸጠ ይገኛል፡፡