Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Saturday, 03 December 2011 08:45

የብልጽግና ቁልፍ” ለንባብ በቃ

Written by 
Rate this item
(3 votes)

በኢምፐርቴክ ኢትዮጵያ ቢዝነስ ሶሳይቲ የተዘጋጀውና ዶክተር ወሮታው በዛብህ እና ጋዜጠኛና ደራሲ ብርሃኑ ሰሙ ያጠናቀሩት “የብልጽግና ቁልፍ ቁጥር 5” መጽሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ በኢንተርፕረነርሺፕ መበልፀግ እንደሚቻል የሚያሳየው ባለ 180 ገጽ መጽሐፍ 35 ብር እየተሸጠ ይገኛል፡፡


Read 2787 times