Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Print this page
Saturday, 03 December 2011 08:46

ርእሰ አልባ ግጥሞችና ቅጽ 1” ዛሬ ይመረቃል

Written by 
Rate this item
(0 votes)

ነዋሪነቱን ደቡብ አፍሪካ ባደረገው ዳንኤል ታደሰ የተፃፉ ግጥሞች የተካተቱበት “ርዕስ አልባ ግጥሞችና ቅጽ 1” “የግጥም መጽሐፍ ዛሬ 4 ሰዓት ላይ በሐገር ፍቅር ትያትር ቤት ይመረቃል፡፡ 180 ገፆች ያሉት መጽሐፍ ዋጋ 25 ብር ነው፡፡ ይኸው መጽሐፍ ባለፈው እሁድ በደቡብ አፍሪካ፤ ብራምፎንቴን መዝናኛ ማዕከል መመረቁን ለማወቅ ተችሏል፡፡

Read 3757 times

Latest from