ሚዩዚክ ሜይ ደይ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬስ ባሳተመው “የኮሌጅ ቀን ግጥሞች” መጽሓፍ ላይ ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት ውይይት ሊያደርግበት መሆኑን አስታወቀ፡፡ ሬድዮ ፋና አካባቢ በሚገኘው ብሔራዊ ቤተ መፃሕፍት የሚካሄደውን የሦሥት ሰዓታት ሥነጽሑፋዊ ውይይት የመኘሻ ሃሳብ በማቅረብ የሚመሩት የሥነጽሑፍ ባለሙያው አቶ ገዛኸኝ ፀጋው ናቸው፡፡
ሚዩዚክ ሜይ ደይ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬስ ባሳተመው “የኮሌጅ ቀን ግጥሞች” መጽሓፍ ላይ ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት ውይይት ሊያደርግበት መሆኑን አስታወቀ፡፡ ሬድዮ ፋና አካባቢ በሚገኘው ብሔራዊ ቤተ መፃሕፍት የሚካሄደውን የሦሥት ሰዓታት ሥነጽሑፋዊ ውይይት የመኘሻ ሃሳብ በማቅረብ የሚመሩት የሥነጽሑፍ ባለሙያው አቶ ገዛኸኝ ፀጋው ናቸው፡፡