ቶም የቪዲዮ ግራፊና ፎቶግራፊ ማሰልጠኛ ተቋም በተለያዩ ዘርፎች ለ10 ወራት ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ዛሬ ያስመርቃል፡፡ ዛሬ ከጧቱ 2፡30 ስድስት ኪሎ በሚገኘው ስብሰባ ማዕከል የሚመረቁት 420 ተማሪዎች በ10ኛ ዙር ሥልጠና በፎቶግራፍ፣ ቪዲዮግራፍ እና ኤዲቲንግ የተማሩ ናቸው፡፡
ቶም የቪዲዮ ግራፊና ፎቶግራፊ ማሰልጠኛ ተቋም በተለያዩ ዘርፎች ለ10 ወራት ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ዛሬ ያስመርቃል፡፡ ዛሬ ከጧቱ 2፡30 ስድስት ኪሎ በሚገኘው ስብሰባ ማዕከል የሚመረቁት 420 ተማሪዎች በ10ኛ ዙር ሥልጠና በፎቶግራፍ፣ ቪዲዮግራፍ እና ኤዲቲንግ የተማሩ ናቸው፡፡