Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Print this page
Saturday, 10 December 2011 10:15

“ሂሩት አባቷ ማነው?” 47ኛ ዓመት ይከበራል

Written by 
Rate this item
(0 votes)

በኢትዮጵያ የመጀመርያው ዘመናዊ ልቦለድ ፊልም እንደሆነ የሚነገርለት “ሂሩት አባቷ ማነው?” የተሠራበት 47ተኛ ዓመት የፊታችን ሐሙስ ከቀኑ 11 ሰዓት በፑሽኪን አዳራሽ በኪነጥበብ ዝግጅት እንደሚከበር አላቲኖስ የፊልም ሰሪዎች ማህበር አስታወቀ፡፡ ማህበሩ በቀጣዩ ሳምንትም ከፊልሙ ጋር የተገናኘ ዝግጅት እንዳለው ታውቋል፡፡

Read 4883 times

Latest from