Saturday, 10 May 2014 12:13

የወቅቱ ጥቅስ

Written by 
Rate this item
(24 votes)

የፖለቲካ መፈክሩ፤ “የእኛ ተግባር መማር መማር መማር” የሚለው የሌኒን መርህ ነበር፡፡
አንዲት ልጅ የክፍል ፈተና እያለባት “ፎርፋ” የትም ስትዋልግ ትውላለች፡፡
አባት ይሄንን ጉድ ሰሙና አስጠሩዋት፡-
“አንቺ፤ ለምንድነው ከክፍል የቀረሺው? ሌላው ቀርቶ ትምህርት ቤታችሁ ላይ የተለጠፈውን “የእኛ ተግባር መማር መማር መማር” የሚለውን እንኳን አታስታውሺም?” አሏት፡፡
ልጅቱም፤
“አባዬ፤ ሌኒንኮ ተማሩ አለ እንጂ፤ ተፈተኑ አላለም!” አለቻቸው፡፡

Read 10812 times