Saturday, 10 May 2014 13:19

የላቲን ዳንስ ሰልጣኞች ዛሬ ይመረቃሉ

Written by 
Rate this item
(3 votes)

ለሦስት ወራት በተለያዩ የላቲን ዳንሶች የሰለጠኑ የቡድን ዳንሰኞች፤ ዛሬ በክለብ H2O እንደሚመረቁ የማሰልጠኛ ማዕከሉ ኃላፊ ቢ-ላቲኖ አስታወቀ፡፡ የዳንስ ተመራቂዎቹ በጠቅላላ 156 ሲሆኑ ምረቃው ለ26ኛ ጊዜ የሚካሄድ እንደሆነ ታወቋል፡፡

Read 1661 times