Monday, 19 May 2014 08:48

“ተቀባይ የሌለው መልዕክትና ሌሎች” ለንባብ በቃ

Written by 
Rate this item
(0 votes)

በብዙአየሁ እሸቱ ተፅፎና ተዘጋጅቶ በጆስ ዳን ፊልም ፕሮዳክሽን ፕሮዲዩስ የተደረገው “ወደ ፍቅር” የተሰኘው ፊልም ነገ በሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ከቀኑ በ11 ሰዓት ይመረቃል። የሮማንስ ኮሜዲ ዘውግ ባለው በዚህ ፊልም ላይ መስፍን ሃ/ኢየሱስ፣ ጆሴፍ ዳንኤል፣ ቶማስ ቶራ፣ ሰገን ይፍጠር አዲስ አለም ጌታነህና ሌሎችም አንጋፋና ወጣት ተዋንያን መሳተፋቸውን ለማወቅ ተችሏል።

Read 1556 times