Print this page
Saturday, 07 June 2014 14:16

“ፍቅርና ትግል” ለንባብ በቃ

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

በደራሲ ልዑል ግርማ የተዘጋጀው “ፍቅርና ትግል” የአጫጭር ልቦለዶች መድበል ሰሞኑን ለንባብ በቃ፡፡ መፅሀፉ በፍቅር ታሪኮችና በማህበራዊ ጉዳዮች ዙሪያ የሚያጠነጥን ሲሆን በ287 ገፆች የተቀነበበ ነው፡፡ በ45 ብር ለገበያ እንደቀረበም ታውቋል፡፡ ደራሲ ልዑል ግርማ ከዚህ ቀደም “አራት አርባ አራት” የተሰኘ አነጋጋሪ ረዥም ልብ-ወለድ የፃፈ ሲሆን “የወንድሜ ሚስት” የተሰኘ የአጭር ልብወለድ መድበል ለንባብ ማብቃቱ የሚታወስ ነው፡፡

Read 1573 times
Administrator

Latest from Administrator