Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Saturday, 24 December 2011 09:02

የሦስት ወጣቶች አውደርዕይ በብሔራዊ ቤተመዘክር ተከፈተ

Written by 
Rate this item
(0 votes)

ሦስት ወጣት ሠዐሊያንና ቀራፂያን ሥራዎቻቸውን ያቀረቡበት የሥዕልና ቅርፃ ቅርፅ አውደርእይ ባለፈው ማክሰኞ ተከፈተ፡፡ እስከ ታሕሣሥ 20 አምስት ኪሎ በሚገኘው ብሔራዊ ቤተመዘክር 71 የዘይት ቅብ ሥራዎችን እና 21 ቅርፃ ቅርፅ ያቀረቡት ቅድስት ብርሃኔ፣ ጤናው ጌታሁን እና አስናቀ በላይ ናቸው፡፡

 

 

Read 3346 times Last modified on Saturday, 24 December 2011 09:04