በዶ/ር አቡሽ አያሌው የተዘጋጁት “አልፋና ኦሜጋ” ቁጥር 2 እና ቁጥር 3 መጽሐፎች ሰሞኑን ለንባብ በቁ፡፡ አዘጋጁ በ“አልፋና ኦሜጋ ቁጥር 1” መጽሐፍ፤ ስለ ሰዎችና ዩኒቨርስ የመጀመሪያና የመጨረሻ ምስጢራት ሰፊ ትንታኔ በመስጠት የጀመሩትን ሃሳብ በቁጥር ሁለትና በቁጥር ሶስት መጽሐፋቸው በስፋት እንዲቃኙት ለማወቅ ተችሏል፡፡ “አልፋና ኦሜጋ” ቁጥር ሁለት፤ ስለ እኛና ስለ ዩኒቨርስ የመጀመሪያና መጨረሻ ምስጢራት አልበርት አንስታይንና ስቴፈን ሐውኪንግ ደርሰውበታል ስለተባለው እውነት፣ ስለ 666 አስገራሚ የዩኒቨርስ ቁጥርነት፣ በድንገት ፈነዳ ስለተባለው መንፈሳዊ እሳት፣ በመንፈሳዊ ሃይል ስለተሞላው ጨለማ፣ በአስገምጋሚው እሳት ውስጥ ተፈጠረ ስለተባለው ሰማይና ምድር እንዲሁም የአልበርት አንስታይንን መሳጭ የህይወት ታሪክ ያካተተ ሲሆን በ125 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡ “አልፋና ኦሜጋ” ቁጥር ሶስት መጽሐፍ ደግሞ በተለይ ከሞት በኋላ ህይወትና የፈጣሪ መኖር በኳንተም ፊዚክስ ስለመረጋገጡ፣ በነፍስ ላይ ስለተካሄዱ ልዩ ልዩ ሳይንሳዊ ጥናቶች፣ የፈጣሪን ህልውና በማያዳግም መልኩ ስላረጋገጡ 15 ትልልቅ ፍልስፍናዎች፣ በፈጣሪ መኖር ስለሚያምኑ የዓለማችን 13 ምርጥ ሳይንቲስቶች እንዲሁም ስለ ገነት፣ ገሃነም፣ መላዕክት፣ ዲያቢሎስና ፈጣሪ፤ ሳይንስ የደረሰበትን እውነታ ያስቃኛል ተብሏል፡፡ በ224 ገፆች የተቀነበበው መፅሃፉ፤ በ100 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡
Created on 18 April 2024
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የክብር ሽልማት ምርጥ 5 ዕጩዎች ታወቁ !በቃል መልቲሚዲያ አማካይነት ‹‹ክብር ሽልማት›› በሚል ሀሳብ ለደራሲዎችና ለሚዲያ ባለሙያዎች ዕውቅና ለመስጠት ታላቅ ሀገራዊ እንቅስቃሴ መጀመሩ ይታወቃል፡፡ በዚህም መሰረት የክብር ሽልማት አዘጋጆች ካለፈው ዓመት አንስቶ ባለሙያዎች፣ በድረገጽ እና በሌ
Created on 17 April 2024
(ከእስራኤል ምክትል አምባሳደር ጋር የተደረገ ልዩ ቃለ መጠይቅ)ኢራን ባለፈው ቅዳሜ ሚያዝያ 5 ቀን 2016 ዓ.ም ሌሊት ከ300 በላይ የድሮኖችና የሚሳኤሎች ጥቃት በእስራኤል ላይ ያደረሰች ሲሆን፤ እስራኤል አሜሪካና እንግሊዝን ጨምሮ ከአጋሮቿ ጋር በመተባበር ከተወነጨፉት ድሮኖችና ሚሳኤሎች ውስጥ 99 በመቶውን ከ
Created on 13 April 2024
መንግስት የአቶ በቴ ኡርጌሳን ግድያ በአፋጣኝ አጣር ለህዝብ ይፋ ማድረግ አለበት ሲል ኢዜማ ገለጸ። አቶ በቴ ሃሳባቸውን በግልፅና በሰከነ መንገድ የሚገልፁ፣ ጮክ ብለው እንኳን የመይናገሩና የተረጋጉ በሳል ፖለቲከኛ ነበሩ ያሉት የኢዜማ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ፤ በተፈጸመባቸው የግፍ ግድያ በእጅጉ ማዘናቸውን ተናግ
Created on 13 April 2024
የብሔረሰቡን ባህላዊ ልብስ ለመቀየር የሚደረገው ሙከራ እንዲቆም ፓርቲው ጠይቋል ከ20 በላይ የታሰሩ የብሔረሰቡ አባላት በአስቸኳይእንዲፈቱ ጠይቋል በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ውስጥ የሚገኘው የዶንጋ ህዝብ በልዩ ወረዳ የመደራጀት ህገ-መንግስታዊ መብቱን ተነጥቋል ሲልየዶንጋ ህዝቦች ዲሞክራሲያዊ
Created on 13 April 2024
- ለ22 ዓመታት በትምህርትና ንባብ ላይ በትጋት ሰርቷል - “በታዳጊ ክልሎች የልጆች የንባብ ክህሎት አሳሳቢ ደረጃ ላይ ነው” ኢትዮጵያ ሪድስ አራተኛውን የህጻናት ንባብ ጉባኤ ከትላንት በስቲያ ሚያዚያ 3 ቀን 2016ዓ.ም በሳፋየር አዲስ ሆቴል የከፈተ ሲሆን፤“ለቅድመ መደበኛ ትም
ዛሬ ሰኞ ሚያዝያ 7 2016 ዓ.ም ከቀኑ 11:00 ሰዓት ጀምሮ በዓለም ሲኒማ ጥሪ የተደረገላቸው የጥበብ
መግቢያው በነፃ!"አቦ ሰም" ተውኔት በነፃ ለታደሚያን ይቀርባል! የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የአምስተኛ ዓመት የቴአትር ጥበባት ተማሪዎች
ባልተለመደ መልኩ በምስጢር ተይዞ የቆየው የአንጋፋው ደራሲና ሃያሲ አለማየሁ ገላጋይ 17ኛ መፅሐፍ ዛሬ ከቀኑ በ10