Monday, 22 September 2014 14:05

“የሆቴል ሀሁ” ይመረቃል

Written by  ናፍቆት ዮሴፍ
Rate this item
(4 votes)

በአቶ ደረጀ መኮንን የተዘጋጀውና በሆቴል ዙሪያ መሰረታዊ እውቀት ያስጨብጣል የተባለው “የሆቴል ሀሁ” የተሰኘ መጽሐፍ ሰሞኑን ለንባብ የበቃ ሲሆን ዛሬ ካዛንቺስ በሚገኘው ጁፒተር ኢንተርናሽናል ሆቴል ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ጀምሮ እንደሚመረቅ አዘጋጁ ለአዲስ አድማስ ገልፀዋል፡ በሆቴል ሙያ ዙሪያ በአማርኛ የተዘጋጀ የመጀመሪያው መጽሐፍ እንደሆነ የተነገረለት “የሆቴል ሀሁ”፤ 200 ገፆች ያሉት ሲሆን በ40 ብር እየተሸጠ ነው፡፡

Read 1905 times