በብሩክ ወርቁ ቆቴ የተፃፈው “ታክሲ አዲ‘ሳባ ሰማያዊው ግመል” የተሰኘ መጽሐፍ ሰሞኑን ገበያ ላይ ዋለ፡፡ ፀሃፊው በታክሲ ዙሪያ ስላሉ ማህበራዊ መስተጋብሮች፣ ስለ ነዳያን፣ ስለ ሳንቲም ዘርዛሪዎች፣ ስለተራ አስከባሪዎችና ታክሲ ነክ ጉዳዮች የታዘባቸውን በመፅሃፉ ውስጥ አካትቶታል፡፡ መጽሐፉ 141 ገፆች ያሉት ሲሆን በ35 ብር እየተሸጠ ይገኛል፡፡
በብሩክ ወርቁ ቆቴ የተፃፈው “ታክሲ አዲ‘ሳባ ሰማያዊው ግመል” የተሰኘ መጽሐፍ ሰሞኑን ገበያ ላይ ዋለ፡፡ ፀሃፊው በታክሲ ዙሪያ ስላሉ ማህበራዊ መስተጋብሮች፣ ስለ ነዳያን፣ ስለ ሳንቲም ዘርዛሪዎች፣ ስለተራ አስከባሪዎችና ታክሲ ነክ ጉዳዮች የታዘባቸውን በመፅሃፉ ውስጥ አካትቶታል፡፡ መጽሐፉ 141 ገፆች ያሉት ሲሆን በ35 ብር እየተሸጠ ይገኛል፡፡