በቅርቡ ለገበያ የዋለው የዕውቁ ድምፃዊ አብነት አጎናፍር “አስታራቂ” የተሰኘ አልበም ከትላንት በስቲያ ዝነኛ አርቲስቶች፣ ተጋባዥ እንግዶች፣ የአርቲስቱ ወዳጆችና አድናቂዎች በተገኙበት ተመረቀ፡፡ የአብነት “አስታራቂ” ሦስተኛው አልበሙ ሲሆን 14 ዘፈኖች ተካተውበታል፡፡
በቅርቡ ለገበያ የዋለው የዕውቁ ድምፃዊ አብነት አጎናፍር “አስታራቂ” የተሰኘ አልበም ከትላንት በስቲያ ዝነኛ አርቲስቶች፣ ተጋባዥ እንግዶች፣ የአርቲስቱ ወዳጆችና አድናቂዎች በተገኙበት ተመረቀ፡፡ የአብነት “አስታራቂ” ሦስተኛው አልበሙ ሲሆን 14 ዘፈኖች ተካተውበታል፡፡