Saturday, 02 May 2015 12:41

“ሳንሱሲ” መፅሐፍ ለንባብ በቃ

Written by  ናፍቆት ዮሴፍ
Rate this item
(1 Vote)

  በደራሲ ዘውዱ ደስታ የተሰናዳው “ሳንሱሲ” የተሰኘው ልብወለድ መፅሐፍ በዚህ ሳምንት ለንባብ በቃ፡፡ መፅሐፉ ታሪካዊ ጉዳዮችን በሁሉም ዘመናት አነጋጋሪ በሆኑት ፎቶዎች የማይታዩ እጆች ላይ ተመርኩዞ ሀገራዊ ትልልቅ የግንባታ ሂደቶችን እያዋዛ ይዳሰሳል፡፡ “ሳንሱሲ” በ334 ገፅታ የተመጠነ ሲሆን በ136 ገፆች ዋጋ ለገበያ ቀርቧል፡፡
መፅሐፉ በቅርብ ቀን የኪነ-ጥበብ ባለሚያዎችና ታዋቂ ግለሰቦች በተገኙበት ይመረቃል፡፡

Read 1651 times