Sunday, 10 May 2015 15:21

የኢትዮጵያ አየር ኃይል ታሪክ ዛሬ ይመረቃል

Written by  ናፍቆት ዮሴፍ
Rate this item
(0 votes)

የኢትዮጵያን አየር ኃይል የ70 ዓመት ታሪክ የያዘ መጽሐፍ ዛሬ በካፒታል ሆቴል ከ4 ሰዓት ጀምሮ  ይመረቃል፡፡ መጽሐፉ ከአገር ውስጥና ከውጭ አገራት የተሰባሰቡ የአየር ኃይልን መረጃዎች  የያዘ ሲሆን ለመጪው ትውልድ ብዙ ፋይዳ እንደሚኖረው ተጠቁሟል፡፡  በ750 ገጾች የተቀነበበው መጽሃፉ፤ ዋጋው 350 ብር ሲሆን ከሰኞ ጀምሮ ገበያ ላይ እንደሚውል ታውቋል፡፡

Read 2369 times