Sunday, 10 May 2015 15:23

እንዳታነቡኝ” ሰኞ ይመረቃል

Written by  ናፍቆት ዮሴፍ
Rate this item
(3 votes)

በስንዱ ቢሰነብት የተዘጋጀው “እንዳታነቡኝ” የተሰኘ የግጥም መድበልና የህይወት መዘክር የፊታችን ሰኞ በዋቢሸበሌ ሆቴል ይመረቃል፡፡ መፅሐፉ አንጋፋውን የኪነጥበብ ባለሙያ ተስፋዬ አበበ (ፋዘር) የህይወት ታሪክና ተመክሮ እንዳካተተ ታውቋል፡፡ “እንዳታነቡኝ” በ25 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡

Read 1931 times