Monday, 24 August 2015 10:20

የምንግዜም ውጤት በነጥብ

Written by  ግሩም ሠይፉ
Rate this item
(1 Vote)

የእንግሊዙ አትሌቲክስ ዊክሊ ባለፉት 40 ዓመታት የተደረጉትን 14 የዓለም ሻምፒዮናዎች የውጤት ታሪክ በመዳሰስ ባጠናከረው ዝርዝር ዘገባ መሰረት አሜሪካ ፤ ጃማይካ፤ ራሽያ፤ ኬንያ፤ ጀርመን እና ኢትዮጵያ  እንዲሁም ፈረንሳይ፤ቻይና እና እንግሊዝ በተለይ በአትሌቲክስ ውድድድሮች ውጤታማነት ከፍተኛውን ነጥብ በማስመዘገብ እስከ 10 ባለው ደረጃ ይቀመጣሉ፡፡
የአትሌቲስ ዊክሊ ባለፉት 14 የዓለም ሻምፒዮናዎች ከ1 እሰከ 5 የውጤት ደረጃ እና ነጥብ
በሴቶች 800 ሜትር
ራሽያ 81 ነጥብ፤ ጃማይካ 49 ፤ አሜሪካ 39፤ ኩባ 36፤ ኬንያ 34
በሴቶች 3ሺ እና 5ሺ ሜትር
ኢትዮጵያ 113 ነጥብ፤ ኬንያ 96፤ ራሽያ 39፤ ሮማኒያ 33 ፤ ቻይና 33
በሴቶች 10 ሺ ሜትር
ኢትዮጵያ 131 ነጥብ ፤ ኬንያ 92፤ ቻይና 50፤ እንግሊዝ 32፤ አሜሪካ 27
በሴቶች ማራቶን
ጃፓን 118 ነጥብ፤ ኬንያ 62፤ ፖርቱጋል 42፤ ሮማኒያ 37፤ ቻይና 37
በወንዶች 800 ሜትር
ኬንያ 108 ነጥብ፤ አሜሪካ 46፤ ደቡብ አፍሪካ 33፤ ሩስያ 31 ፤ ዴንማርክ 30
በወንዶች 1500 ሜትር
ኬንያ 96 ነጥብ፤ ስፔን 75 ፤ ሞሮኮ 71 ፤ አሜሪካ 46፤ አልጄርያ 37
በወንዶች 5ሺ ሜትር
ኬንያ 144 ነጥብ፤ ኢትዮጵያ  101፤ ሞሮኮ 74፤ አሜሪካ 41፤ ታላቋ ብሪታኒያ 29
በወንዶች 10 ሺ ሜትር
ኢትዮጵያ 165 ነጥብ፤ ኬንያ 146፤ ጀርመን 27፤ ሞሮኮ 26፤ ታላቋ ብሪታኒያ 25
በወንዶች ማራቶን
ኬንያ 70 ነጥብ ፤ጃፓን 65፤ ኢትዮጵያ 58፤ ስፔን 51፤ ጣሊያን 48

Read 1182 times