Print this page
Saturday, 04 February 2012 12:34

“ማስተር” ተማሪዎችን ያስመርቃል

Written by  መልካሙ ተክሌ melkamutekle@gmail.com
Rate this item
(0 votes)

ማስተር የሥነ ጥበብና ሙያ ማሰልጠኛ 350 ተማሪዎችን ያስመርቃል፡፡ በነገው ዕለት በ2፡30 በአክሱም ሆቴል በሚከናወነው ምርቃት በዝቅተኛ በጀት በተማሪዎቹ የተሰሩ አምስት በማህበራዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ አጫጭር ፊልሞች ለእይታ ይበቃሉ፡፡

 

 

Read 1215 times Last modified on Saturday, 04 February 2012 12:37