Saturday, 03 October 2015 10:47

በ“አንቀፅ 39” ላይ ነገ ውይይት ይካሄዳል

Written by 
Rate this item
(8 votes)

 ሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ ከኢትዮጵስ ኮሌጅ ጋር በመተባበር፣ ነገ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ በብሔራዊ ቤተ መፃሕፍትና ቤተ መዛግብት ኤጀንሲ በ “አንቀፅ 39” መጽሐፍ ላይ ውይይት እንደሚያካሂድ ገለፀ፡፡ የመጽሐፉ ደራሲ አቶ ውብሸት ሙላት፤ ለውይይቱ መነሻ ሃሳብ እንደሚያቀርቡ የጠቆመው ሚዩዚክ ሜይዴይ፤ የመጽሐፍት አፍቃሪያን በውይይቱ ላይ እንዲታደሙ ጋብዟል፡፡

Read 3493 times