በመልቲ የትያትር ቡድን ተደርሶ በስንታየሁ ፋቡላ የተዘጋጀው “መልቲ” ኮሜዲ ትያትር ዛሬ ከቀኑ 11፡30 ይመረቃል፡፡ በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ቴአርትና ባህል አዳራሽ በሚመረቀው ቴአትር ላይ አቤል ሰሎሞን፣ ኤልሻዳይ ከበደ፣ ዳንኤል ሰዒድ፣ ንፁእህት ታዬ እና ምትኩ በቀለ ተውነዋል፡፡
በመልቲ የትያትር ቡድን ተደርሶ በስንታየሁ ፋቡላ የተዘጋጀው “መልቲ” ኮሜዲ ትያትር ዛሬ ከቀኑ 11፡30 ይመረቃል፡፡ በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ቴአርትና ባህል አዳራሽ በሚመረቀው ቴአትር ላይ አቤል ሰሎሞን፣ ኤልሻዳይ ከበደ፣ ዳንኤል ሰዒድ፣ ንፁእህት ታዬ እና ምትኩ በቀለ ተውነዋል፡፡