Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Print this page
Monday, 05 March 2012 13:38

“መልቲ” ቴአትር ዛሬ ይመረቃል

Written by 
Rate this item
(0 votes)

በመልቲ የትያትር ቡድን ተደርሶ በስንታየሁ ፋቡላ የተዘጋጀው “መልቲ” ኮሜዲ ትያትር ዛሬ ከቀኑ 11፡30 ይመረቃል፡፡ በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ቴአርትና ባህል አዳራሽ በሚመረቀው ቴአትር ላይ አቤል ሰሎሞን፣ ኤልሻዳይ ከበደ፣ ዳንኤል ሰዒድ፣ ንፁእህት ታዬ እና ምትኩ በቀለ ተውነዋል፡፡

 

 

Read 1407 times Last modified on Monday, 05 March 2012 13:41

Latest from