በሚካኤል ሽፈራው የተፃፈው ‹‹የሞርኮ አገር እውነት›› የተሰኘው መፅሀፍ ሰኞ ጥቅምት 28/2009 ከ11፡30 ጀምሮ በብሄራዊ አደራሽ ይመረቃል፡፡ በዕለቱም አቶ ነፃነት ተስፋዬ በመፀሀፉ ላይ ዳሰሳ የሚያቀርቡ ሲሆን ሌሎች ኪነ-ጥበባዊ ዝግጅቶችም እንደሚቀርቡ የምርቃት ስነ-ስርዓቱ አዘጋጅ እናት የማስታወቂያ ድርጅት ገልጿል፡፡
Sunday, 06 November 2016 00:00
‹‹የሞርኮ አገር እውነት›› መፅሀፍ ሰኞ ይመረቃል
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና