Sunday, 06 November 2016 00:00

ዮዮ የአሽከርሪዎች ማሰልጠኛ ተቋም በጥራት ተሸለመ

Written by 
Rate this item
(5 votes)

 የፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ተቋማት ገምጋሚ በጥራት በማሰልጠን በስራ አፈፃፀማቸው የመረጣቸውን ማሰልጠኛ ተቋማት ሸለመ ከአዲስ አበባ ዮዮ የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ተቋም ተሸላሚ ሆኗል፡፡
በጥራት አሰልጥኖ ብቁ ሾፌሮችን እያወጣ ነው ለተባለውና ከአዲስ አበባ ተቋማት 1ኛ የወጣው ዮዮ የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ተቋም የዋንጫ እና የሰርተፍኬት ሽልማት አግኝቷል፡፡
ጥቅምት 17 ቀን 2009 በተደረገው በዚህ የሽልማት ስነ ስርአት ላይ በክልል ያሉ ሌሎች የማሰልጠኛ ተቋማትም መሸለማቸው ታውቋል፡፡
2003 ዓ.ም የተመሰረተው ዮዮ የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ተቋም በሁሉም የመንጃ ፍቃድ የስልጠና ዘርፎች ላይ ስልጠና በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡

Read 3568 times